በሸማቾች ጥበቃ አዋጅ 813/2006 ዓ.ም እና በመሰረታዊ ምርት አቅርቦትና ስርጭት መመሪያ ላይ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናውም ላይ ከ27ቱም ወረዳ ንግድ ፅ/ቤቶች የሸማቾች ጥበቃ ባለሙያዎች፣የተማሪ ክበብ አመራሮች፣ የንግድና ዘርፍ ምክር ቤት አመራሮች እና የሲቪክ ማህበር አመራሮች የተካፈሉበት ስልጠና እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡
ኮ.ጉ.ዳ/ህዳር 27/2011 ዓ.ም/
Debre Berhan University holds bilateral discussions with Ethiopian Biodiversity Institute
Debre Berhan University Senate Approves Legislation for Applied Science University Designation
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ስትራቴጂካዊ ትብብር ፈጠሩ።