ዘመቻው ጥቅምት 03/2013 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን የበረሀ አንበጣው በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከትልም ከ350 በላይ በጎ ፍቃደኞች በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀላቸው ሰባት የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ወደ ቀወት ወረዳ በመጓዝ ነው ሰብል የማንሳት ተግባር ያከናወኑት፡፡
Debre Berhan University holds bilateral discussions with Ethiopian Biodiversity Institute
Debre Berhan University Senate Approves Legislation for Applied Science University Designation
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ስትራቴጂካዊ ትብብር ፈጠሩ።