አጠቃላይ ኦረንቴሽን ግንቦት 7 ቀን ከተካሄደ በኋላ ሰኞ ግንቦት 9 ቀን 2013 ትምህርት ይጀመራል፡፡ ስለዚህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ለመመዝገብ ሲመጡ
ተማሪዎች ወደዩኒቨርሲቲያችን መጥተው እንዲመዘገቡ ከተፈቀደው ቀን ውጪ ቀድመውም ሆነ ዘግይተው ቢመጡ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
Debre Berhan University holds bilateral discussions with Ethiopian Biodiversity Institute
Debre Berhan University Senate Approves Legislation for Applied Science University Designation
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ስትራቴጂካዊ ትብብር ፈጠሩ።