በኢንጂነሪንግና ኮምፒውቲንግ፣ በግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ሳይንስ፣ እና በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ትምህርት ዘርፎች በዲግሪ ፕሮግራም ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል። ስለሆነም ለአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘውና የሰላም ተምሳሌት በሆነችው ደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኘውን ዩኒቨርሲቲያችንን በመምረጥ በሚከተሉት ፕሮግራሞች እንደየምርጫችሁ እንድትማሩ ግብዣውን ያቀርብላችኋል።
የፕሮግራሞች ዝርዝር
Debre Berhan University holds bilateral discussions with Ethiopian Biodiversity Institute
Debre Berhan University Senate Approves Legislation for Applied Science University Designation
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ስትራቴጂካዊ ትብብር ፈጠሩ።