ዘመቻው ጥቅምት 03/2013 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን የበረሀ አንበጣው በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከትልም ከ350 በላይ በጎ ፍቃደኞች በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀላቸው ሰባት የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ወደ ቀወት ወረዳ በመጓዝ ነው ሰብል የማንሳት ተግባር ያከናወኑት፡፡
ዘመቻው ጥቅምት 03/2013 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን የበረሀ አንበጣው በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከትልም ከ350 በላይ በጎ ፍቃደኞች በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀላቸው ሰባት የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ወደ ቀወት ወረዳ በመጓዝ ነው ሰብል የማንሳት ተግባር ያከናወኑት፡፡